Borkena
Watch part three of Herui Tedla Bairu ‘s Interview with Elias Awoke.
Video : embedded from Arts TV YouTube channel
Cover photo : Screenshot from the video
Support Borkena https://borkena.com/subscribe-borkena/
Borkena Ethiopian News Youtube Channel
Join our Telegram Channel : t.me/borkena
Like borkena on Facebook
Add your Business to Ethiopian Business Listing / Ethiopian Business Directory Toronto Business Listing
Join the conversation. Follow us on X (formerly Twitter ) @zborkena to get the latest Ethiopian News updates regularly. Ethiopia Subscribe to YouTube channel To share information or for submission, send an e-mail to info@borkena.com
ኢሳይያስ የኤርትራን ሕዝብ እስረኛ አድርጎ ገዝቶ ለ33 ዓመት ማቆየቱ ተኣምር ነው። ሁለት ትውልድ አመክኗል። ሁሌ ስለ ጠላት ማሰብ ማውራት እብደት ነው። የሚገርመው አሁን ድረስ ኢሳይያስን የሚደግፉ መኖራቸው ነው። ለምን ኢትዮጵያን እንደ ጠላት እንደሚያዩ ይገርማል። አጋጣሚ ሲገኝ ኤርትራውያን ወንድማማች ነን ኢትዮጵያውያን ነን ይላሉ፤ ወዲያው ተገልብጠው ደግሞ ይክዳሉ። ከአፄ ኃይለሥላሴ አገዛዝ ማብቂያ ጀምሮ እስከ ዛሬ ሁለት ዓመት ድረስ፣ ቢያንስ አራት ጊዜ ኢትዮጵያውያን ነን ብለዋል፤ ችግሩ፣ ሳይቆዩ ግልብጥ ማለታቸው ነው። ኢሳይያስ የታመመ ሰው ነው። እድሜ ልኩን ደም ሲያፈሥ ሲያፋሥሥ ነው የኖረው። ኢትዮጵያን ሳያምስ እንቅልፍ አይወስደውም። አሁን እንኳ ፋኖ እና ሸኔ ወያኔ መሓል ተደብቆ እያተራመሰ ነው። የሚያሳፍረው ለአማራ ቀንደኛ ጠላቱ መሆኑን ዓለም እያወቀ፣ ፋኖዎች አምነው ለእርሱ እጅ መስጠታቸው ነው። ኢሳይያስ ከ2 ወር በኋላ 80 ዓመት ይሞላዋል። እስከ እለተ ሞቱ መግዛት ያስባል። ቢሞት እንኳ እርሱ የጀመረው መከራ ገና ይቀጥላል። ከሞተ በኋላ ኤርትራውያን ገና ይበላላሉ። አሁን ግብፅ ጉያ ገብቷል። መግቢያ ሲያጣ፣ ለኢትዮጵያ ጉድጓድ መቆፈሩ ነው። ጉድጓዱ ግን እርሱኑ ይበላል፣ ኤርትራውያንን ያባላል። ግብፅ ቀዳዳ አግኝታለች፣ ለኤርትራውያን አትተኛም።