borkena
In the video below is His Grace Abune Abraham’s statement and a call for peace extended to renegade Bishops in the Tigray region of Ethiopia.
He urged them to sit for talks and resolve the issue rather than taking a path that would harm the Unity and sanctity of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church.
Last Sunday, four bishops in the Tigray region announced that they have elected ten Bishops ( five for services in the Tigray region and five for overseas). Ordination did not take place so far.
Video : embedded from EOTC youtube channel
Cover photo : screenshot from the video
To share information or for submission, send e-mail to info@borkena.com
Telegram Channel : t.me/borkena
Got a business? Get Listed on Business Listing
Join the conversation. Follow us on twitter @zborkenato get the latest Ethiopian News updates regularly. Like borkena on Facebook as well. Subscribe to YouTube channel
Abba Abraham, a Disrobed, disgraced bishop , and Excommunicated pastor, was trying to preach the gospel to Archbishops of Tigray. በሊቃውንት ፊት ጥቅስ አትጥቀስ!!
He denied his role in the 2-year-long war and the role of his synod members—all those emotional support, humilation of the patriarch when His Holiness was exposing the genocide against Tigrayans and other ethnic groups, financial contribution made by his synod to support the genocide, hate speech, firing all Tigrayans from their ecclesiastical positions, etc.He make no mention of it at all but insist on claiming innocence.
አያገባችሁም ተብለነ ነው እንጂ ጦርነቱ ይቁም ብለነ ነበር አልተሰምተንም ሲሉ በጦርነቱ ላይ የነበራቸውን ተሳትፎ፤የገንዘብ፤የሞራል እና የቁሳቁስ ድጋፍ ሙልጭ አድርጎ በመካድ የሃሰት ቃል አስተላልፈዋል፤፤ጳጳስ ካህን በግድያ የተሳተፈ ሥልጣኑ ይሻር ይላል ፍትሓ ነገስቱ፤፤ ከእነርሱ የወጣውን ሰይጣናዊ አመለካከታቸውን እና ኢክርስቲያናዊ ድርጊቶቻቸውን የሚቃወም የኦሮሚያና የትግራይ ሊቃነጳጳሳትን ለማኮሰስ እና የወፈገዝት ቃል ለማስተላለፍ ያለቦታው ያለ አግባቡ የፍትሓ ነገሥት መፅሓፍ ይጠቅሳሉ፤፤
” በዝሙት የተገኘ ጳጳስ ካለ ከክህነቱ ይሻራል። ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ ፱፣፫፻፲፱ “ወዘተረክበ በዝሙት አው በስርቅ አው በመሐላ ዘሐሰት ይትመተር እምክህነቱ” በዝሙት በስርቆት እና በሐሰት በመማል የተገኘ ካህን [ከጳጳስ-ዲያቆን] ከክህነቱ ይሻር። ወኢይሰደድ። ይሻር ማለታችን ተወግዞ ከምእመናን ይለይ ማለታችን አይደለም። ክህነቱ ተሽሮ እንደምእመን ሆኖ ይኑር ማለታችን ነው። ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ ፵፰፣ ፲፻፯፻፵፩ “ወለእመ ተረክበ ኤጲስ ቆጶስ በምንትኒ እምዝሙት ይደቅ እመዓርገ ክህነቱ። ኤጲስ ከዝሙት በማናቸውም ዝሙት ቢገኝ ከሹመቱ ይሻር። ወኢይትመየጥ ኀቤሃ ዳግመ። ዳግመኛ ወደ ሹመቱ አይመለስ። ወለእመ ነስሐ ኢይክልእዎ እምተደምሮ ምእመናን። ይቅርታ ቢጠይቅ ግን ክህነት የሌለው ምእመን ሆኖ ይኑር።
ከዲያቆናት እስከ ጳጳሳት ያሉ ካህናት ሰው ከገደሉ ክህነታቸው ይሻራል።ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ ፵፯፣፲፻፯፲፫ “ካህን እመ ተቃተለ ምስለ አሐዱሂ ወይዘብጦ እስከ ይመውት ይትመተር” ።ካህን ከሰው ጋር ቢጣላና ለሞት የሚያበቃ በትር ጨክኖ ቢመታው ስለልቡናው ጽናት ከሹመቱ ይሻር”። ሰውን ማስገደል ደግሞ ቁጥሩ ከመግደል ነው።””
Please help them understand all these verses and, if possible, read them out loud for them if they can’t read them, as money and power have blinded them. To be continued-Yiqoyen!!