Thursday, November 30, 2023
HomeEthiopian Newsአዎ ማኅበረ ቅዱሳን ን ተጠንቀቁ ! ትልቁ "ስጋት" እሱ ነውና

አዎ ማኅበረ ቅዱሳን ን ተጠንቀቁ ! ትልቁ “ስጋት” እሱ ነውና

አዲሱ ተስፋዬ ለደጀሰላም እንደጻፉት

መነሻ

ይህንን ጽሑፍ ለመጻፍ ያነሳሳኝ ሰንደቅ ጋዜጣ በሚያዝያ 1/2006 ዓ.ም እትሙ ማኅበረ ቅዱሳንን በተመለከተ ያወጣው ቃለ መጠይቅና ተታ ነው [i]:: በዜናው ላይ ስማቸው የተጠቀሰው ሦስቱም አስተያየት ሰዎች “ማኅበረ ቅዱሳን አክራሪ ነው:: ስለዚህም መንግት ሊያፈርሰው ነው ” የሚለው ወቅታዊ ዜና ምንጩ ከየት እንደሆነ ግልጽ እንዳልሆነ ጠቅሰዋል :: በፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር የዝብ ግንኙነት ላፊ አቶ አበበ ወርቁ ጉዳዩን “በሬ ወለደ ነው”ብለው ሲያጣጥሉት የማኅበሩ ዋና ጸሐፊ ደግሞ ” የዚህ ወሬ ምንጩ ከየት እንደሆነ አናውቅም” ሲሉ ተመሳሳይ ነገር ተናግረዋል።

ጆሮ ለባለቤቱ ባዳ ነው እንዴ?

በ 1955 እ. ኤ. አ የተመሰረተውና መቀመጫውን በኔዘርላድና በዩናይትድ ስቴትስ ያደረገው  Open Doors : Serving Persecuted Christians Worldwide [ii]የተሰኘው ግዙፍ ድርጅት 2013 እ. ኤ. ኣ ባወጣው World Watch List ላይ ክርስቲያኖችን በማሰቃየት በ63 ነጥብ ኢትዮጵያ 15ተኛ ደረጃ ላይ እንደምትገኝና ለዚህም ስቃይ ዋና ተዋናይ ከሆኑት አካላት መካከል አንዱ ማኅበረ ቅዱሳን እንደሆነ ጽፎ  ሊስቱንም በመላው ዓለም በትኗል [iii]። ሙሉውን ይሄንን ተጭነው በደጀ ሰላም ብሎግ ያንብብ

 

 

 

 

 

 

advertisment

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here