Wednesday, September 27, 2023
HomeEthiopian Newsሦስት መንግሥታትን በቤተመንግሥት ውስጥ

ሦስት መንግሥታትን በቤተመንግሥት ውስጥ

አዲስ አድማስ

(አዲስ አድማስ) አቶ አያሌው ይመር ከቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ጀምሮ እስከ ኢህአዴግ ዘመን በሦስት መንግሥታት ቤተመንግሥት ውስጥ ሰርተዋል – በኃላፊነት፡፡ በተለይ ጃንሆይ የቤተመንግስቱ ኃላፊ አድርገዋቸው ነበር፡፡ ከንጉሱም ጋር ቅርበት ነበራቸው፡፡ የ84 ዓመት የዕድሜ ባለፀጋው አቶ አያሌው ስለ ቤተመንግሥት ሥራቸውና ስለንጉሱ ከጋዜጠኛ አበባየሁ ገበያው ጋር በስፋት አውግተዋል፡፡ ሙሉውን ታሪክ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

advertisment

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here