HomeSliderበባህር ዳር የአንድነትና የመኢአድ አባላት ጫማ በማውለቅ በብአዴን ላይ ተቃውሟቸውን በመግለፅ ቅስቀሳቸውን... Slider February 21, 2014 በባህር ዳር የአንድነትና የመኢአድ አባላት ጫማ በማውለቅ በብአዴን ላይ ተቃውሟቸውን በመግለፅ ቅስቀሳቸውን ቀጥለዋል February 21, 2014 ShareFacebookTwitterPinterestWhatsAppLinkedinTelegramViber (ፍኖተ ነጻነት)በዛሬው እለት 14 ቀን 2006 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ የአንድነትና የመኢአድ አባላት በሞንታርቦ ጠንካራ ቅስቀሳ እያደረጉ ነው፡፡ በተለይ በራሪ ወረቀት የሚያድሉ አባላት የብአዴኑ ባለስልጣን የተናገሩትን በመቃወም በባዶ እግራቸው በከተማዋ በመዘዋወር ለህዝቡ ግንዛቤ እየፈጠሩና የቅስቀሳ በራሪ ወረቀቶችን እያደሉ ነው፤ የከተማው ነዋሪም አጋርነቱን እየገለፀ ይገኛል፡፡ ShareFacebookTwitterPinterestWhatsAppLinkedinTelegramViber Tagsበባህር ዳር ShareFacebookTwitterPinterestWhatsAppLinkedinTelegramViber Facebook Instagram Twitter Youtube advertisment LEAVE A REPLY Cancel replyComment:Please enter your comment! Name:*Please enter your name here Email:*You have entered an incorrect email address!Please enter your email address here Website: Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment.