Tuesday, March 21, 2023
HomeEthiopian Newsአንድነት ለፍትህ እና ለዲሞክራሲ ፓርቲ በሚስጥ ለሱዳን ስለተሰጠው የኢትዮጵያ ማብራሪያ ጠየቀ

አንድነት ለፍትህ እና ለዲሞክራሲ ፓርቲ በሚስጥ ለሱዳን ስለተሰጠው የኢትዮጵያ ማብራሪያ ጠየቀ

አንድነት ለፍትህ እና ለዲሞክራሲ ፓርቲ ሱዳን በቅርቡ ስለተሰጣት ተጨማሪ የኢትዮጵያ መሬት የፌደራል እና የክልል ሶስት ባለስልጣናትን ማብራሪያ ጠይቋል። ፓርቲው ለ
ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ አባዱላ ገመዳ በጻፈው እና ለፌደራል እና ለክልል ባለስልጣናት ግልባጭ ባደረገው ደብዳቤ የኢትዮጵያ ሱዳን ወሰን ማካለል ጉዳይ ከውጪ እና የሃገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን መስማቱን ገልጾ ፤ ጉዳዮ አብይ ሃገራዊ ጉዳይ ሆኖ ሳለ ህዝባዊ ውይይት ሳይደረግበት ከሕዝብ ተሰውሮ መካሄዱ ከመንግስት የማይጠበቅ መሆኑን ገልጾ ሶስት ጥያቄዎችን አንስቷል።

አንድነት የጻፈውን ደብዳቤ እዚላ ላይ ተጭኖ ማግኘት ይቻላል።

advertisment

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here