Tuesday, November 28, 2023
HomeAmharicፍቅረስላሴ ወግደረስ ባሳተሙት መጽሃፍ የቀረበ ዘገባ

ፍቅረስላሴ ወግደረስ ባሳተሙት መጽሃፍ የቀረበ ዘገባ

የኢሳቱ ሲሳይ አጌና ፍቅረስላሴ ወግደረስ ባሳተሙት መጽሃፍ ላይ ያቀረበው ዘገባ

በአንድ የታሪክ ወቅት ግንባር ቀደም ተሳታፊ የነበሩ ሰዎች ስለተሳተፉበት የታሪክ ወቅት የሚያካፍሉት ሃሳብ ስለተሳተፉበት ዘመን ብቻ ሳይሆን ስለመጪውም ጭምር የተሻለ ግንዛቤ ለመፍጠር የሚያበረክተው አስተዋጾ እንደመኖሩ የ ፍቅረስላሴ ወግደረስ መጽሃፍ ሊነበብ የሚገባው ነው ባይ ነኝ። የኢሳቱ ሲሳይ አጌና ያቀረበው የወፍ በረር ምልከታ ግሩም ነው።

advertisment

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here